<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss version="2.0"
	xmlns:content="http://purl.org/rss/1.0/modules/content/"
	xmlns:wfw="http://wellformedweb.org/CommentAPI/"
	xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/"
	xmlns:atom="http://www.w3.org/2005/Atom"
	xmlns:sy="http://purl.org/rss/1.0/modules/syndication/"
	xmlns:slash="http://purl.org/rss/1.0/modules/slash/"
	>

<channel>
	<title>Reese Adbarat London Debre Tsion</title>
	<atom:link href="http://debretsionlondon.org/feed/" rel="self" type="application/rss+xml" />
	<link>http://debretsionlondon.org</link>
	<description>Just another WordPress site</description>
	<lastBuildDate>Wed, 21 Dec 2011 02:29:58 +0000</lastBuildDate>
	<language>en</language>
	<sy:updatePeriod>hourly</sy:updatePeriod>
	<sy:updateFrequency>1</sy:updateFrequency>
	<generator>http://wordpress.org/?v=3.2.1</generator>
		<item>
		<title>Report from parish council</title>
		<link>http://debretsionlondon.org/report-from-parish-council/</link>
		<comments>http://debretsionlondon.org/report-from-parish-council/#comments</comments>
		<pubDate>Mon, 29 Aug 2011 13:34:45 +0000</pubDate>
		<dc:creator>debretsionlondon</dc:creator>
				<category><![CDATA[news]]></category>
		<category><![CDATA[parish council]]></category>

		<guid isPermaLink="false">http://debretsionlondon.org/?p=106</guid>
		<description><![CDATA[<p>በቤተክርስቲያናችን ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታዩ ስለመጡት የውስጥ ችግሮች የሰበካ አስተዳደሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ ይሻሻሉ ይሆናል በሚል ምንም ከማለት ተቆጥቦ ነበር።</p> <p>ነገር ግን ዓላማቸውን በሃሰትና በቅጥፈት ከግብ ለማድረስ የሚጥሩ ወገኖች የተለያዩ አሉባልታዎችና ክሶችን በመንዛት የቤተክርስቲያናችንን አንድነት በመፈታተን ላይ በመሆናቸው ምክንያት የሰበካ አስተዳደር ጉባኤው ያለውን ሁኔታ ለካህናትና ምእመናን ማሳወቅ አስፈላጊ መሆኑን አምኖበታል።</p> <p style="text-align: center;">[m-vslider id="2"]</p> [...]]]></description>
			<content:encoded><![CDATA[<p>በቤተክርስቲያናችን ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየታዩ ስለመጡት የውስጥ ችግሮች የሰበካ አስተዳደሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ ይሻሻሉ ይሆናል በሚል ምንም ከማለት ተቆጥቦ ነበር።</p>
<p>ነገር ግን ዓላማቸውን በሃሰትና በቅጥፈት ከግብ ለማድረስ የሚጥሩ ወገኖች የተለያዩ አሉባልታዎችና ክሶችን በመንዛት የቤተክርስቲያናችንን አንድነት በመፈታተን ላይ በመሆናቸው ምክንያት የሰበካ አስተዳደር ጉባኤው ያለውን ሁኔታ ለካህናትና ምእመናን ማሳወቅ አስፈላጊ መሆኑን አምኖበታል።</p>
<p style="text-align: center;">[m-vslider id="2"]</p>
<ul>
<li>ከመሠረተ ቢስ ክሶች ውስጥ አንዱ የሰበካ አስተዳደር ጉባኤ የስራ ዘመን አስመልክቶ ሲሆን ይኸውም ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ የወሰነላቸውን የጊዜ ገደብ ተላልፈዋል የሚል ነው። እስቲ ስለዚህ የስራ መራዘም አስመልክቶ በየካቲት 7 2002ዓ.ም የተደረገውን <a href="http://www.archive.org/details/Agm2010" target="_blank">የውይይት ቪዲዮ እዚህ ጋር በመጫን </a>ይመልከቱ።</li>
<li>እ.ኤ.አ በመስከረም 2008 በተደረገው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ መሪጌታ መርሐጽድቅ ቀናው ያነሱትን ጥያቄና ከሁለት ዓመት በፊት በነበረው በቤተክርስቲያናችን ግዢ ውል ፍርርም ላይ የሰጡቱን ቃል በንጽጽር የሚያሳይ <a href="http://www.archive.org/details/ChurchSigningCeremony" target="_blank">ቪዲዮ እዚህ ጋር በመጫን</a> ይመልከቱ፡</li>
<li>እ.ኢ.ኣ በሰኔ 2003ዓ.ም በተደረገው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የሰበካ አስተዳደር ጽ/ቤት ያቀረበውን የሥራ ዘገባ <a href="http://www.archive.org/details/Agm2011P1" target="_blank">ቪዲዮ እዚህ ጋር በመጫን </a>ይመልከቱ።</li>
<li>እ.ኢ.ኣ በሰኔ 2003ዓ.ም በተደረገው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የቁጥጥር ኮሚቴው ያቀረበውን የሥራ ዘገባ <a href="http://www.archive.org/details/AuditCommitteeReport2011" target="_blank">ቪዲዮ እዚህ ጋር በመጫን </a>ይመልከቱ።</li>
<li>እ.ኢ.ኣ በሰኔ 2003ዓ.ም በተደረገው ጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤ ላይ የሒሳብ ክፍል ያቀረበውን የሥራ ዘገባ <a href="http://www.archive.org/details/FinanceReportForAgm2011" target="_blank">ቪዲዮ እዚህ ጋር በመጫን</a>ይመልከቱ።</li>
<li>ቄስ ሙሉብርሃን ሥዩም የቤተክርስቲያናችንን ጉዳይ ለቻሪቲ ኮሚሽን ፈርመው ባስገቡት የክስ ወረቀት ዙሪያ የሰጡት አስተያየትና ከጠቅላላ መንፈሳዊ ጉባኤው የተሰጡን አስተያየቶች<a href="http://www.archive.org/details/QiesMulubrhan" target="_blank"> ለማየት እዚህ ጋር ይጫኑ</a>።</li>
</ul>
<p><span id="more-106"></span></p>
]]></content:encoded>
			<wfw:commentRss>http://debretsionlondon.org/report-from-parish-council/feed/</wfw:commentRss>
		<slash:comments>0</slash:comments>
		</item>
	</channel>
</rss>

